በመጽሐፍ ቅዱስ የመጀመሪያዎቹ ገጾች ውስጥ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ስጦታ ሰጥቷቸዋል፤ ይህን ሥጦታ ሰዎች በጥፋታቸው ምክንያት ወዲያውኑ ያጡት ሲሆን፣ ስጦታውም የሕይወት ዛፍን በመብላት የሚገኝ የዘላለም ሕይወት ነበር። በዚህ ቪዲዮ፣ የዚህን ብርቱ መልእክት ያለውን ምስል ትርጕም እና በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ውስጥ የተቀደሱ ዛፎች የሚጫወቱትን ቍልፍ ሚና እንመረምራለን። ይህ ምስል ለሰው ልጆች ሁሉ አዲስ የሕይወት ዛፍ ይሆን ዘንድ በዕንጨት ላይ ወደ ሞተው ኢየሱስ የሚመራን ነው። #BibleProject #Bible #የሕይወት ዛፍ የቪዲዮ ምስጋናዎች የአማርኛ ፕሮዳክሽን ቡድን BETE-SEMAY Creative Media Addis Ababa, Ethiopia ኦሪጅናል የእንግሊዘኛ ይዘትና ፕሮዳክሽን BibleProject ፖርትላንድ፣ ኦሬገን፣ ዩ.ኤስ.ኤ
የሕይወት ዛፍ
ወደ ተመራጭ ጨምር