በቀላሉ ትምህርትን አለመረዳት _ የእግዚአብሔር ፍቅር
-
መዝሙረ ዳዊት 139
Close
የህፃናት ጥቃት
ትምህርት ለሕይወታችን :የህፃናት ጥቃት ምንድን ነው ? ጥቃት የደረሰባቸውን ልጆች እንዴት መርዳት እንችላለን፡፡. ትምህርት ለነፍሳችን: ዳዊት ከቤርሳህ ጋር በሀጢያት ወደቀ፡፡ ባለቤቷን ኦርዮንን አስገደል፡፡ እግዚአብሔር ልጁን በቀሰፈ ጊዜ በእግዚአብሔር ፊት ወድቆ ንሰሃ ገባ፡፡ 2ኛ ሳሙኤል 11 የትምህርቱ ነጥብ: ስህተት ስንሰራ በእግዚአብሔር ፊት ንሰሃ መግባትና ምህረትን መቀበል አለብን፡፡
ውርጃ - የህይወት ዋጋ
ትምህርት ለሕይወታችን : ውርጃ የሚፈጠርበትን ሁኔታና የሚያደርው አካላዊ የጤና ቀውስ ትምህርት ለነፍሳችን: የህይወት ዋጋና ውርጃ የሚያስከትለው የስለልቡና ችግርና መፍትሔው መዝሙር 139:13-16 የትምህርቱ ነጥብ: በየትኛውም ደረጃ ያለ ቢሆን ሰው ክቡር የእግዚአብሔር ፍጡር ነው፡፡
በስለት ለተቆረጠ ሰው የሚሰጥ የመጀመሪያ እርዳታ- ዳዊት ከሳኦል ሸሸ
ትምህርት ለሕይወታችን : በስለት ስለተቆረጠ ሰው ታሪክ ትምህርት ለነፍሳችን : ሳኦል ዳዊትን ለመግደል ሞከረ፣ ዳዊት ግን በእግዚአብሔር ታመነ 1ኛ ሳሙ. 24, መዝሙር 64, 142 የትምህርቱ ነጥብ:
የጡት ካንሰር
ትምህርት ለሕይወታችን – ስለጡት ካንሰር አጠቃላይ መረጃ ; እንዴት እንደምናውቅና ስለ ህክምናው፣ ልናደርግ ስለሚገባን ጥንቃቄ የትምህርቱ ነጥብ : ጥንቃቄ ይመብቅሃል ማስተዋልም ይጋርድሃል
ዳዊትና ጎልያድ
ዳዊት ጎሊያድን አሸነፈ፡፡ በመዝሙር ምእራፍ 9 እና 27 ላይ እግዚአብሔን ስለማመን ይናገራል፡፡. ትኩረት: ክርስቲናዊ ኑሮ የትምህርቱ ነጥብ : እምነታችንን በእግዚአብሔርና በቃሉ ላይ ማድረግ አለብን እንጂ በሰው ወይም በሌሎች ነገሮች አይደለም፡፡
የጡት ካንሰር
ትምህርት ለሕይወታችን – ስለጡት ካንሰር አጠቃላይ መረጃ ; እንዴት እንደምናውቅና ስለ ህክምናው፣ ልናደርግ ስለሚገባን ጥንቃቄ የትምህርቱ ነጥብ : የእግዚአብሔር ፍቅር
የጡት ካንሰር
ትምህርት ለሕይወታችን – ስለጡት ካንሰር አጠቃላይ መረጃ ; እንዴት እንደምናውቅና ስለ ህክምናው፣ ልናደርግ ስለሚገባን ጥንቃቄ የትምህርቱ ነጥብ : የእግዚአብሔር ፍቅር
ዳዊትና ጎሊያድ
ትምህርት ለሕይወታችን : ዳዊትና ጎሊያድ ትምህርት ለነፍሳችን : ጎሊያድ በጉልበቱ ተማምኖ ዳዊትን ለመግደል ሞከረ፣ ዳዊት ግን በእግዚአብሔር ታመነ የትምህርቱ ነጥብ: በእግዚአብሔር ታመኑ
ዳዊትና ጎሊያድ
ትምህርት ለሕይወታችን : ዳዊትና ጎሊያድ ትምህርት ለነፍሳችን : ጎሊያድ በጉልበቱ ተማምኖ ዳዊትን ለመግደል ሞከረ፣ ዳዊት ግን በእግዚአብሔር ታመነ
ቁጣ
ትምህርት ለሕይወታችን፡ ቁጣን እንዴት በአግባቡ በመግለፅ ስሜትን መግለፅ እንችላለን ትኩረት: ክርስቲናዊ ኑሮ የትምህርቱ ነጥብ : እግዚአብሔር አምላካችን ተቆጥቶ ያውቃል፡፡