የጡት ካንሰር
-
1ኛ ዮሐንስ 3:16
Close
-
ዮሐንስ 15:10
Close
-
ዮሐንስ 15:13
Close
ዳዊትና ጎሊያድ
ትምህርት ለሕይወታችን : ዳዊትና ጎሊያድ ትምህርት ለነፍሳችን : ጎሊያድ በጉልበቱ ተማምኖ ዳዊትን ለመግደል ሞከረ፣ ዳዊት ግን በእግዚአብሔር ታመነ የትምህርቱ ነጥብ: በእግዚአብሔር ታመኑ
ዳዊትና ጎሊያድ
ትምህርት ለሕይወታችን : ዳዊትና ጎሊያድ ትምህርት ለነፍሳችን : ጎሊያድ በጉልበቱ ተማምኖ ዳዊትን ለመግደል ሞከረ፣ ዳዊት ግን በእግዚአብሔር ታመነ
ቁጣ
ትምህርት ለሕይወታችን፡ ቁጣን እንዴት በአግባቡ በመግለፅ ስሜትን መግለፅ እንችላለን ትኩረት: ክርስቲናዊ ኑሮ የትምህርቱ ነጥብ : እግዚአብሔር አምላካችን ተቆጥቶ ያውቃል፡፡
አባትነት _ እግዚአብሔር አባታችን ነው
ትምህርት ለሕይወታችን : የአባትነት ምንነት- አንድ ጥሩ አባት ለልጆቹ ምን ማድረግ እንዳለበት እናያለን፡፡ ትምህርት ለነፍሳችን: መዝሙረኛው ዳዊት ስለእግዚአብሔር አባትነት የተናገረውን እናለን፡፡ የትምህርቱ ነጥብ: እግዚአብሔር አባታችን ነው፡፡ ይወደናል ይንከባከበናል፡፡
ፍቺ/ የትዳር መፍረስ
ትምህርት ለሕይወታችን :አንዲት ልጅዋ ፍቺ ያጋጠማት ሴት ታርክዋን ታካፍላለች፡፡. ትምህርት ለነፍሳችን: ዳዚየሱስ አላዛርን ከሞት አስነሳው፡፡ ኢየሱስ ይራራልናል፡፡ የትምህርቱ ነጥብ: እግዚአብሔር ይራራልናል፡፡
የፈጠራ ችሎታ
ትምህርት ለሕይወታችን : የፈጠራ ችሎታችንን እንዴት ልንጠቀምበት እንችላለን ትምህርት ለነፍሳችን: ንጉስ ዳዊት የእግዚአብሔርን ፈጠራ ስራ አድነቋል የትምህርቱ ነጥብ: እግዚአብሔር አምላካችን ፈጣሪ ነው እናም ልዩ ልዩ ነገሮችን መስራት እንችላለን፡፡
አስቴር
ትምህርት ለሕይወታችን : የአስቴር ታሪክ ትምህርት ለነፍሳችን : ውድ እህቴ አንቺም ለሌሎች መፍትሔ መሆን ትችያለሽ የትምህርቱ ነጥብ: የመፍትሔ ሰው መሆን
የጡት ካንሰር
ትምህርት ለሕይወታችን – የልብ ድካም በሽታ ምንነትና መፍትሔው የትምህርቱ ነጥብ : ልጄ ሆይ ልብህን ጠብቅ
የልጆች አስተዳደግ
ከኮልፌ ማህበረ ምዕመናን ጋር ያደረግነው ቆይታ ትኩረት: ክርስቲናዊ ኑሮ የትምህርቱ ነጥብ : ፀሎ ለሁሉ መፍትሔ ነው፡፡
ቫይታሚኖች _ መክሊት
ትምህርት ለሕይወታችን : ቫይታሚኖች ለሰውነታችን ጤንነት የሚሰጡትን ጥቅም እናያለን፡፡ ትምህርት ለነፍሳችን: መክሊቶችን ለሶስት ሰዎች ሰጥቶ ወደ ሩቅ ሀገር የሀየደወ ሰው ምሳሌ፤ ኢየሱስ ተመልሶ ይመጣል፡፡ የትምህርቱ ነጥብ: ተዘጋጅትን መጠበቅ አለብን፡፡